የግብፅ መካነ መቃብር፡ ሳቃራ ፒራሚድ ኮምፕሌክስ አቅራቢያ አዲስ ግኝት ይፋ ተደርጓል
የፎቶው ባለመብት, AFP/Getty Images
በግብፅ ቄሶች ያረፉበትና ላለፉት 4400 ዓመታት ተነክቶ የማያውቅ መካነ መቃብር ማግኘታቸውን አርኪዮሎጂስቶች አስታወቁ።
በግብፅ የአንቲኪዩቲስ ምክር ቤት ዋና ፀሃፊ የሆኑት ሙስጠፋ ዋዚሪ ባለፉት አስርት ዓመታት ታይቶ የማይታወቅ አስደናቂ ግኝት ነው ሲሉ ገልፀውታል።
በካይሮ አቅራቢያ ሳቃራ ፒራሚድ የተገኘው ይህ መካነ መቃብር በቀለማት ያሸበረቁ ሥዕላዊ መግለጫዎች፣ የፈርኦን ሐውልቶች እንዲሁም ዋህትይ የተባሉት የንጉሣዊ ቄስ ከእናታቸው፣ ከሚስታቸው እና ከዘመዶቻቸው ጋር በሚያሳይ ምስል የተሞላ ነው።
አርኪዮሎጂስቶች የመካነ መቃብሩ ባለቤት የመቃብር ክዳን ማግኘታቸውን ተከትሎ ሌሎች አዳዲስ ግኝቶችን ለመፈለግ በአውሮፓውያኑ ታህሳስ 16 ቁፋሮ መጀመራቸው ታውቋል።
የፎቶው ባለመብት, AFP/Getty Images
የፎቶው ባለመብት, AFP/Getty Images
የፎቶው ባለመብት, AFP/Getty Images
የፎቶው ባለመብት, Reuters
የፎቶው ባለመብት, Reuters
የፎቶው ባለመብት, Reuters
የፎቶው ባለመብት, EPA
የፎቶው ባለመብት, Reuters
የፎቶው ባለመብት, EPA
የፎቶው ባለመብት, Reuters
እንዳያመልጥዎ
ከየፈርጁ
በስፋት የተነበቡ
የሚፈልጉት ይዘት የለም
{{rankTranslation}}