የጥምቀት በዓል በተለያዩ አካባቢዎች በድምቀት ተከበረ

የምስሉ መግለጫ, ጥምቀት በጎንደር

ዛሬ ጥር 11/2016 ዓ. ም. የጥምቀት በዓል በኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት እየተከበረ ነው።

የጥምቀት በዓል ከዋዜማው ጥር 10 ጀምሮ ጥር 11 የሚከበር ሲሆን ጥር 12 ደግሞ የቃና ዘገሊላ በዓል እንዲሁ በድምቀት ይከበራል።

ከተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ካሰባሰብናቸው ፎቶዎች መካከል ከጎንደር፣ ከአዳማ፣ ከድሬ ዳዋ፣ ከአዲስ አበባ፣ ከሐረር እና ከመቀለ የተወሰዱት ይህን ይመስላሉ።

የምስሉ መግለጫ, ዛሬ ጥምቀት በጎንደር ሲከበር
የምስሉ መግለጫ, ጥምቀት በአዳማ
የምስሉ መግለጫ, ጥምቀት በመቀለ
የምስሉ መግለጫ, ጥምቀት በመቀለ
የምስሉ መግለጫ, ጥምቀት በጎንደር
የምስሉ መግለጫ, ጥምቀት በአዳማ
የምስሉ መግለጫ, ጥምቀት በአዳማ

የፎቶው ባለመብት, AMN

የምስሉ መግለጫ, ጥምቀት በአዲስ አበባ፣ ጃንሜዳ

የፎቶው ባለመብት, AMN

የምስሉ መግለጫ, ጥምቀት በአዲስ አበባ፣ ጃንሜዳ
የምስሉ መግለጫ, ጥምቀት በመቀለ
የምስሉ መግለጫ, ጥምቀት በመቀለ
የምስሉ መግለጫ, ጥምቀት በጎንደር
የምስሉ መግለጫ, ጥምቀት በጎንደር
የምስሉ መግለጫ, ጥምቀት በጎንደር
የምስሉ መግለጫ, ጥምቀት በጎንደር
የምስሉ መግለጫ, ጥምቀት በአዳማ
የምስሉ መግለጫ, ጥምቀት በመቀለ

የፎቶው ባለመብት, OBN

የምስሉ መግለጫ, ጥምቀት በድሬ ዳዋ

የፎቶው ባለመብት, OBN

የምስሉ መግለጫ, ጥምቀት በድሬ ዳዋ

የፎቶው ባለመብት, OBN

የምስሉ መግለጫ, ጥምቀት በሐረር

የፎቶው ባለመብት, OBN

የምስሉ መግለጫ, ጥምቀት በሐረር