“በብስክሌት ውድድር በአፍሪካ አዲስ ታሪክ ማስመዝገብ እፈልጋለሁ” ፡ ኪያ ሮጎሮ
ከዩኒቨርስቲ ትምህርት ብስክሌትን የመረጠው ኢትዮጵያዊ ብስክሌተኛ በሩዋንዳ እየተካሄደ ባለው የብስክሌት ውድድር እየተሳተፈ ነው። በውድድሩ የተሻለ ውጤት አስመዝግቦ በትልልቅ የብስክሌት ክለቦች ዐይን ውስጥ መግባት ይፈልጋል። በተወዳጁ ቱር ደ ፍራንስ መሳተፍ ደግሞ የመጨረሻ ግቡ ነው።
እንዳያመልጥዎ
ከየፈርጁ
በስፋት የተነበቡ
የሚፈልጉት ይዘት የለም
{{rankTranslation}}