በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ ኦርቶዶክስ ክርስትያኖች የገና በዓልን እንዴት እንደሚያከብሩ የሚያሳዩ ፎቶዎች
የንባብ ጊዜ: 3 ደቂቃ
በዓለም ዙሪያ የሚገኙ የኦሮቶክስ ክርስትና ምዕመናን ወደ አብያተ-ክርስትያናት በማቅናት የገና በዓልን እያከበሩ ይገኛሉ።
ምንም እንኳ አብዛኛው የዓለም ክፍል የገና በዓልን ታኅሣሥ 16 ቢያከብርም 200 ሚሊዮን ገደማ ለሚሆኑ ኦርቶዶክስ ክርስትያኖች የጌታ ልደት ቀን የሚውለው ታኅሣሥ 29 ነው።
ይህ የሆነው ምዕመናኑ የጁሊያን ጊዜ መቁጠሪያን ስለሚከተሉ ነው። የተቀረው የክርስትና እምነት ተከታይ የሚከተለው ደግሞ የግሪጎሪን የጊዜ መቁጠሪያ ነው።
የፎቶው ባለመብት, Getty Images
የፎቶው ባለመብት, Getty Images
የፎቶው ባለመብት, Getty Images
የፎቶው ባለመብት, Getty Images
የፎቶው ባለመብት, Getty Images
ቦሌ በሚገኘው መድኃኒዓለም ቤተ-ክርስትያን የገና ዋዜማ በድምቀት የተከበረ ሲሆን በርካታ ምዕመናን በቤተ-ክርስትያኗን ቅጥር ግቢ እና በአካባቢው ጧፍ እያበሩ በዝማሬ ዋዜማውን አክብረውታል።
የገና በዓል በድምቀት ከሚከበርባቸው ሌላኛው ስፍራ ላሊበላ ነው። በላሊበላ ውቅር አብያተ-ክርስትያናት ዋዜማው እና በዓሉ በድምቀት ይከበራል።
የፎቶው ባለመብት, EPA
የፎቶው ባለመብት, EPA
የፎቶው ባለመብት, Getty Images
የፎቶው ባለመብት, Getty Images
የፎቶው ባለመብት, AFP
እንዳያመልጥዎ
ከየፈርጁ
በስፋት የተነበቡ
የሚፈልጉት ይዘት የለም
{{rankTranslation}}