127ኛው የአድዋ ድል በዓል አከባበር በምስል

የፎቶው ባለመብት, FDRE Defense Force

ዛሬ፣ የካቲት 23 /2015 ዓ.ም ኢትዮጵያ ቅኝ ገዥውን የጣሊያን ጦር ድል የነሳችበትን 127ኛውን የአድዋ ድል በዓል እያከበረች ትገኛለች።

በየዓመቱ የድል በዓሉ በተለያዩ ዝግቶች የሚታሰብ ሲሆን ዘንድሮም በመስቀል አደባባይ ተከብሯል።

በዚህ ዝግጅት ላይ የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፣የጦር ሀይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ፣ የሰራዊቱ አባላት፣ አርበኞችና የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ተገኝተዋል።

አዲስ አበባ፣ መስቀል አደባባይ ከማለዳ ጀምሮ በተለያዩ ሥነ ሥርዓቶች የተከበረውን የአድዋ በዓልን በጥቂቱ የሚያሳዩ ፎቶዎችን እነሆ. . .

የፎቶው ባለመብት, FDRE Defense Force

የምስሉ መግለጫ, የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት አባላት በመስቀል አደባባይ የአድዋ ድል በዓል አከባበር ላይ

የፎቶው ባለመብት, Mayor of Addis Ababa

የምስሉ መግለጫ, የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ 127ኛው የአድዋ ድል በዓል አከባበር ላይ ታድመዋል

የፎቶው ባለመብት, FDRE Defense Force

የፎቶው ባለመብት, FDRE Defense Force

የፎቶው ባለመብት, Mayor of Addis Ababa

የፎቶው ባለመብት, FDRE Defense Force

የምስሉ መግለጫ, የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላና ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሰ በአድዋ ድል ክብረ በዓል ላይ

የፎቶው ባለመብት, FDRE Defense Force

የፎቶው ባለመብት, Mayor of Addis Ababa